ህትመቶች

180/017 የወንዞች ዳርቻ ልማት እና ብክለት መከላከል ደንብ

image description

በኢትዮጵያ ፌዳራሊዊ ዳሞክራሲያዊ ሪፐብሉክ ሕገ መንግሥት አንቀጽ ፵፬ ንዑስ አንቀጽ (፩) እና አንቀጽ ፺፪ ንዑስ አንቀጽ (፩) ሁለም ሰዎች ንጹሕና ጤናማ በሆነ አካባቢ የመኖር መብት እንዲሊቸውና መንግሥትም ንጹሕና ጤናማ አካባቢ እንዱኖራቸው የመጣር ኃሊፊነት እንዲሇበት
የተዯነገገ በመሆኑ፤አንቀጽ (፰) የከተማው አስተዲዯር የአካባቢ ብክሇትን በመከሊከሌ ከተማውን የተፈጥሮ ሚዛኑን የጠበቀ፣ ጽደ፣ አረንጓዳና ምቹ ማዴረግ በዓሊማ ዯረጃ የተዯነገገሇት በመሆኑ በከተማው ውስጥ የሚገኙ ወንዞችና ዲርቻዎቻቸው ንጹሕና ጤናማ
አካባቢ እንዱሆኑ ማዴረግ በማስፈሇጉ፤ በከተማው ውስጥ የሚገኙ ወንዞችና የወንዝ ዲርቻ እና ገባሮቻቸው ከተሇያዩ የመኖሪያ ቤቶች፣ አገሌግልት ሰጪ ተቋማት እንዱሁም ፋብሪካዎች በሚወጣው በካይ ፍሳሽና ዯረቅ ቆሻሻዎች ምክንያት ተፈጥሯዊ ባህሪ ተቀይሮ ሇሰዎች ጤናና ዯህንነት
ጎጂ በመሆናቸው፤ የከተማዋን ወንዝና ዲርቻውን ከብክሇት በመጠበቅና በማስተዲዯር፤ እንዱሁም የተፈጥሮ ይዘቱን እንዲይቀይር በማዴረግ፤ የሰውን ጤንነት፤ ከማስጠበቅና ህይወት ያሊቸውና የላሊቸውን በወንዝና በወንዝ አካባቢ የሚኖሩትን የተፈጥሮ ሥነ-ህይወታዊ አካሊትን ማቆየትና ማስቀጠሌ
አስፈሊጊ ሆኖ በመገኘቱ፤ የወንዝ ብክሇትን ሇመከሊከሌ የተቀመጡ አሰራሮች ተግባራት በማይፈጽሙ አካሊት ሊይ ተመጣጣኝ ህጋዊና አስተዲዯራዊ እርምጃ በመውሰዴ ከጥታፋቸው ተምረው ከተመሳሳይ ዴርጊት እንዱታቀቡና የዯረሰውን ጉዲት በማስተካከሌ ወዯነበረበት እንዱመሌሱ ማዴረግ የሚያስችሌ
የአሰራር ሥርዓት በሕግ መዘርጋት አስፈሊጊነቱ ስሇታመነበት፤ የአዱስ አበባ ከተማ ካቢኔ በአዱስ አበባ ከተማ አስተዲዯር የአስፈጻሚ አካሊትን ሥሌጣንና ተግባር እንዯገና ሇመወሰን በወጣው አዋጅ ቁጥር ፹፬/፪ሺ፲፮ አንቀጽ ፺፬ መሰረት ይህንን ዯንብ አውጥቷሌ፡፡